In the Name of Allah, the Most Gracious, the Most Merciful
Alhamdulilah, this will be my first post here at Ethiopot. For starters I will share an Amharic Poem. (For folks who don’t know Amharic, my apologies since I have not worked on the translation of this particular one as of yet. It is generally talking about the Lord of the Worlds, Allah.
እሱ’ኮ ነው አንዱ የማያወላውል
ከሰው ሰው ለይቶ እሱ ነው የማይል
ፍርድ የማያዛባ ወለም ዘለም የለዉ
እንድያው ከጌታዬ አለ የሚደርሰው?
ፍጥረቱን በሙሉ በየቦታው ፈጥሮ
ሁሉን አስተካክሎ ሲሰጠን ተፈጥሮ
እውነትን ፈላጊ ኗሪ ለዘላለም
የዐለሙን ጌታ የሚሳነው የለም
(1993)
Leave a comment